“የሀገራችንን ቀጣይ ዕጣ ፋንታ ከሚወስኑ ጉዳዮች ውስጥ ትምህርት ዋነኛው ነው” አቶ ጥላሁን ወርቅነህ
“የሀገራችንን ቀጣይ ዕጣ ፋንታ ከሚወስኑ ጉዳዮች ውስጥ ትምህርት ዋነኛው ነው” አቶ ጥላሁን ወርቅነህ ******* (ታሕሳስ 16/2018 ዓ.ም) የአማራ ክልል ምክር…
ተማሪዎችን ወደ ትምህርት ቤት እንዲመጡ እና በአግባቡ እንዲማሩ የሕዝብ እንደራሴዎች ኀላፊነታቸውን እንዲወጡ ተጠየቀ።
የአማራ ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር፣ 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 11ኛ መደበኛ ጉባኤውን እያካሄደ ነው። በጉባኤው ላይ የአማራ ክልል ትምህርት…
የመካከለኛ ደረጃ ትምህርት ቤት መምህራንና የትምህርት ቤት አመራሮች ማሰልጠኛ ሞጁውል ለማዳበር እየተሰራ ነው።
ታህሳስ 15/2018 ዓ.ም /ትምህርት ቢሮ/ ባለፈው ክረምት ወቅት ለመካከለኛ ደረጃ ትምህርት ቤት መምህራንና የትምህርት ቤት አመራሮች የአቅም ማጎልበቻ ስልጠና የተዘጋጀው…
የአማራ ክልል ምክር ቤት ቋሚ ኮሚቴ የትምህርት ቢሮን የ5 ወር እቅድ አፈፃፀምን ገመገመ።
የአማራ ክልል ምክር ቤት የሴቶች፣ ወጣቶች እና ማኅበራዊ ጉዳይ ቋሚ ኮሚቴ የትምህርት ቢሮ የ2018 ዓ.ም የ5 ወር እቅድ አፈፃፀም ግምገማ…
