የኢትዮጵያ መምህራን ማህበር በአሸባሪው የህወሃት ቡድን ወረራ ምክንያት በክልላችን ከአካባቢያቸው የተፈናቀሉ ህጻናት ከትምህርት ገበታ ውጭ እንዳይሆኑ የመማሪያ ቁሳ ቁስ መግዣ የሚሆን ሃምሳ ሽህ ብር ድጋፍ አድርጓል፡፡
የኢትዮጵያ መምህራን ማህበር በአሸባሪው የህወሃት ቡድን ወረራ ምክንያት በክልላችን ከአካባቢያቸው የተፈናቀሉ ህጻናት ከትምህርት ገበታ ውጭ እንዳይሆኑ የመማሪያ ቁሳ ቁስ መግዣ…
የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ የህዝብ ግንኙነትና ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ጌታቸው ቢያዝን ወራሪው የህወሃት ቡድን በክልላችን ትምህርት ቤቶች ያደረሰውን ውድመትና የተማሪዎች ከትምህርት ገበታ ውጭ መሆንን በተመለከተ ከጀርመን ድምጽ ጋር ያደረጉት ቆይታ፡፡
https://fb.watch/8FeF46yqjf/ የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ የህዝብ ግንኙነትና ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ጌታቸው ቢያዝን ወራሪው የህወሃት ቡድን በክልላችን ትምህርት ቤቶች ያደረሰውን…
የባህርዳር ከተማ አስተዳደር ትምህርት መምሪያ በባህርዳር ከተማ መመሪያን ተከትለው ያልሰሩ የግል ትምህርት ቤቶችን አስጠነቀቀ
የባህርዳር ከተማ አስተዳደር ትምህርት መምሪያ በባህርዳር ከተማ መመሪያን ተከትለው ያልሰሩ የግል ትምህርት ቤቶችን አስጠነቀቀ
የአማራ ክልል መምህራን ማህበር 14ኛ ጠቅላላ ጉባኤውን ትላንት ማምሻውን የክልል ስራ አስፈፃሚዎችን በመምረጥ ተጠናቀቀ
የአማራ ክልል መምህራን ማህበር 14ኛ ጠቅላላ ጉባኤውን ትላንት ማምሻውን የክልል ስራ አስፈፃሚዎችን በመምረጥ ተጠናቀቀ ለሁለት ቀናት በባህርዳር ከተማ ሲካሄድ የቆየው…
