ትምህርት ላይ ያጋጠመውን ችግር ለመሻገር መንግሥታዊ ካልኾኑ ድርጅቶች ጋር በጋራ እየተሠራ ነው።
ማኅበረ ሕይወት ፎር ሶሻል ዴቨሎፕመንት የተሰኘ ግብረ ሰናይ ድርጅት በደብረ ብርሃን ከተማ አሥተዳደር በሦስት ትምህርት ቤቶች በ6 ነጥብ 8 ሚሊዮን…
” የሴት ተማሪዎችን ተሳትፎ እና ውጤታማነት ለማሳደግ ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ እንደሚገኝ የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ ገለፀ”።
** በአማራ ክልል በኦሮሞ ብሄረሰብ አስተዳደር በመማር ማስተማር ሂደት ውስጥ በመምህራኖቻቸው ድጋፍና ክትትል ሴቶች ተሳትፎቸው እያደገ መምጣቱን ገልፀዋል። ተማሪ ኑሀሚን…
ከ27 ሽህ በላይ ለሚሆኑ መምህራን እና የትምህርት ቤት አመራሮች የሙያ ፈቃድ ምዘና ለመስጠት እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ።
============= ታህሳስ 14/2018 ዓ.ም (ትምህርት ቢሮ) የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ ለዞን እና ወረዳ መምህራን እና ትምህርት ቤት አመራሮች ሙያ ፈቃድ…
በደብረ ብርሃን ከተማ ከፍተኛ የክልል አመራሮች የተመረጡ ትምህርት ቤቶች የሥራ እኝቅስቃሴ ተመለከቱ።
በምክትል ርዕሰ አሥተዳደር ማዕረግ የማኀበራዊ ዘርፍ አስተባባሪ ሙሉነሽ ደሴ(ዶ.ር)፣የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ አማካሪ አቶ ካሳሁን አዳነ፣የደብረ ብርሃን ከተማ ትምህርት መምሪያ…
