“ተሞክሮዎችን በማለዋወጥ፣ የአፈፃፀም ልዩነቶችን በማጥበብ ትምህርት ላይ የታየውን ተስፋ ሰጭ የውጤታማነት ጅምር ማስፋትና ማጥለቅ ይገባል።” አቶ ጥላሁን ወርቅነህ የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ ኃላፊ